S6
Slide 1
Graduation Ceremony;
2018 Diploma Graduates
PlayPause
next arrownext arrow
previous arrowprevious arrow

ABOUT US


Rsz Drengida 1

Arba Minch College of Education is a public institution in Ethiopia focused on training educators. Our programs prepare students for the right jobs with the right skills, knowledge and attitude required. They also help students develop the critical thinking, teamwork skills, and effective communication abilities that employers increasingly demand from employees. Our College provides opportunities and inspires students to achieve their goals through all its activities.It is well known that the preparation of the Teacher Education Curriculum Framework was completed in 2014 EC and dispatched to all colleges of teacher education for implementation. The Information Technology Department is one of the departments included in this framework and has been training students since its intake in 2015 EC. During the concluding 2017 fiscal year, the Information Technology Department performed various tasks. For the upcoming 2018 fiscal year, the department plans to carry out various activities to enhance the educational process alongside its regular teaching and learning duties.

READ MORE >>

NEWS


deanspeech cropped

የኮሌጁ ዋና ዲን ዶ/ር እንግዳ እንድርያስ በምረቃው ላይ በተቋሙ በመማር ማስተማር፣ በምርምርና በማኅበረሰብ አገልግሎት ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራትን በሪፖርት አቅርበዋል፡፡

የኮሌጁ ዋና ዲን ዶ/ር እንግዳ እንድርያስ በምረቃው ላይ ባደረጉት ንግግር ኮሌጁ እስካሁን ባለው ቆይታ በተለያዩ...
wuyiyit cropped

የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊዎች ከአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ የቦርድ አመራር እና ማናጅመንት ተወያዩ፡፡

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ ኃላፊ በክቡር አቶ አብዮት ደምሴ የተመራው ቡድን ከኮሌጁ ቦርድ አመራርና...
digafss cropped

የአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ ተማሪዎች “የአርባ ምንጭ ኢንተርናሽናል ስቴድየም የኔ ነው!!”የድጋፉን ቻሌንጅ ተቀላቅለዋል፡፡

የአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ ተማሪዎች “የአርባ ምንጭ ኢንተርናሽናል ስቴድየም የኔ ነው!!” በሚል መሪ ቃል በአርባ...
add cropped

አዲሱ የአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ ዋና ዲን ዶ/ር እንግዳ እንድርያስ ኮሌጁን ጎበኙ

አዲስ የተመደቡት የአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ ዋና ዲን ዶ/ር እንግዳ እንድርያስ ከኮሌጁ አካዳሚክ ኮምሽንና የማኔጅመንት...
s2 593x349

አርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት በዲፐሎማ መርሃ ግብር ያሰለጠናቸውን 596 እጩ መምህራን አስመረቀ::

አርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት በዲፐሎማ በመደበኛ መርሃ ግብር ለተከታታይ ሁለት ዓመታት ያሰለጠናቸውን...
gubaye cropped

በአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ የ2018 ዓ/ም ጠቅላላ ጉባኤ የአንደኛ እና ሁለተኛ ሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቧዋል፡፡

በአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ የ2018 ዓ/ም ጠቅላላ ጉባኤ ታኅሣሥ 17/2018 ዓ/ም ተካሂዷል፡፡በጉባኤውም የ2018 ዓ/ም የአንደኛ...
research 1 cropped

በአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ የጥናትና ምርምር ንድፎች ተገመገሙ::

በአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ መምህራን እየተካሄዱ ያሉ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ አሥር የጥናትና ምርምር...
musina cropped

በአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ ‘‘ትውልድን በሥነ ምግባር፤ ተቋምን በአሠራር‘’ በሚል መሪ ቃል 22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን ተከበረ::

በአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ ’‘ትውልድን በሥነ ምግባር፤ ተቋምን በአሠራር‘’ በሚል መሪ ቃል 22ኛው ዓለም አቀፍ...
biriw cropped

በአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ ‘‘ብሔራዊ ጥቅምና የጂኦስትራቴጂ ቁመናን ለማስጠበቅ የመንግሥት ተቋማት ሚና” በሚል ርዕስ ውይይት ተካሄደ

በአርባ ምንጭ ትምህርት ኮሌጅ ‘‘ብሔራዊ ጥቅምና የጂኦስትራቴጂ ቁመናን ለማስጠበቅ የመንግሥት ተቋማት ሚና” በሚል ርዕስ ከኮሌጁ...